EthioGreen LLC is a registered import / export company located in Washington, DC
202-558-8337
EthioGreen
President Obama Explains Healthcare

President Obama Explains Healthcare.gov
Ethiopian Political Parties
Ethiopian Political Parties
Categories

Ethiopian Television ETV Satellite Frequency
Struggle Over the Nile – Tension and suspicion

Archive for the ‘Aend-Ethiopia News’ Category

Bahrain’s government has shown its commitment, intent and motive to help small and medium enterprises and steps are being taken to this end.However, a lot remains to be done. Manpower agencies, which were absorbing several jobs, are one of the most forgotten businesses.During their heyday, most were located in the Kuwaiti building, Gudaibiya, providing companies and residences with staff at various levels. Now, due to a restriction on bringing in workers from some countries, they are closing, and with that losing jobs, leaving many unemployed.More than 80pc business was obtained from Ethiopian workers, which has stopped for more than two years. Many people have asked the reason for banning this group of workers, while they are employed comfortably in other GCC countries, but nobody has come forward to explain the reason.Businesses are closing, people are losing jobs, customers can’t afford to pay hefty fees to bring in other nationalities, so what is going on? Will MPs come up with a solution to ease the burden of businesses and help middle-class Bahrainis hire Ethiopian workers at reasonable fees? We are waiting. Duri Mohammed

ከኤርትራ መንግሥት፣ ከኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) እና ከኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ጋር ጥምረት በመፍጠር፣ የግንቦት 7 ድርጅት አመራርና አባል በመሆን፣ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማፈራረስ ሲንቀሳቀሱ ተገኝተዋል በሚል 17 ገጽ ክስ የቀረበባቸውና በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ 24 ተከሳሾች ክስ በትናንትናው ዕለት ሳይሰማ ቀረ፡፡ ክሱ ያልተሰማው ሀብትና ንብረት እንደሌላቸው ቃለ መሀላ በመፈጸም መንግሥት ተከላካይ ጠበቃ እንዲያቆምላቸው የጠየቁት ተከሳሾች፣ ዮሐንስ ተረፈ፣ የሽዋስ ይሁንዓለም፣ ምትኩ ዳምጤና አንዱዓለም አያሌው፣ ተከላካይ ጠበቃቸው መጥቶ እንዳላነጋገራቸው በመግለጻቸውና ተከሳሽ ክንፈ ሚካኤል ደበበ ጠበቃ ለማቆም ጊዜ ይሰጠኝ በማለቱ ነው፡፡በማረሚያ ቤት ሆነው ክሳቸውን በመከታተል ላይ ካሉት ስምንት ተከሳሾች መካከል፣ ክንፈ ሚካኤል ደበበን ‹‹አቅምህ ካልቻለ መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምልህ ስትጠየቅ አልፈልግም ብለሀል፡፡ በራስህ አላቆምክም፤ ለምን?›› የሚል ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ሲያቀርብለት፣ ‹‹ለሁለት ወራት ታስሬ ስቆይ አንድም ቀን ቤተሰቦቼን አግኝቼአቸው አላውቅም፡፡ ቤተሰቦቼን ያገኘኋቸው ማረሚያ ቤት ከተዛወርኩ በኋላ ባለፈው ቅዳሜ [ኅዳር 2 ቀን 2004 ዓ.ም.] ነው፡፡ ጊዜው አጭር በመሆኑ ተመካክሬ ጠበቃ ለማቆም አልቻልኩም፡፡ የሰባት ቀን ጊዜ ቢሰጠኝ በግሌ ማቆም እችላለሁ፡፡ መንግሥት ራሱ ከሶኝ፣ ራሱ ጠበቃ አቁሞ ይከራከርልኛል የሚል እምነት የለኝም፡፡ አልፈልግምም፤›› ብሏል፡፡

Supreme Court Justices

Washington (CNN) — As expected, the Supreme Court has agreed to decide the constitutionality of the sweeping health care reform law championed by President Barack Obama.The justices made their announcement in a brief order issued Monday.Oral arguments are likely to be held in late February or March, with a ruling by June, assuring the blockbuster issue will become a hot-button political debate in a presidential election year.The high court agreed to hear two major questions: whether the law’s key provision is unconstitutional, and if so, whether the entire law, with its 450 sections, must be scrapped.

የመሬት አሰጣጥ ሥርዓት፣ ሕግ፣ ደንብና መመርያ በመተላለፍ በክልሉ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል በሚል ክስ ተመሥርቶባቸው የነበሩት ከ50 በላይ የሚሆኑ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ባለሥልጣናት በትናንትናው ዕለት ጥፋተኛ ተባሉ፡፡ የሰበታ ከተማ ከንቲባንና መሬትን ሸንሽነው የሚያስረክቡ መሀንዲሶች፣ ደላሎችና በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ የሚገኙ ተከሳሾችን ጉዳይ ሲመረምር የቆየው የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ በትናንትናው ዕለት ጥፋተኛ ያላቸውን ተከሳሾች በ20 የክስ መዝገቦች ክስ አቅርቦባቸዋል፡፡

Ethiopia, China sign agreement for 1st pha...The Ethiopian Railway Corporation and the China Railway Group Limited (CREC) on Tuesday signed an accord that enables the latter to construct railways that runs from Sebeta town, some 25 km away from Addis Ababa upto Meiso town in the east of Addis Ababa.The total distance of the railway project covers some 320 kms, according to the Ethiopian Railway Corporation (ERC).The signing ceremony took place at the Ethiopian Ministry of Foreign Affairs and witnessed by Hailemariam Desalegn, Ethiopian Minister of Foreign Affairs, Getachew Mengiste, Ethiopian State Minister of Transport, Fekadu Haile, General Manager of the Addis Ababa Roads Authority, Gu Xiaojie, Chinese Ambassador to Ethiopia, and Qian Zhaogang, Commercial Counselor at the Chinese Embassy in Ethiopia, among others.Getachew Betru, General Manger of the Ethiopian Railway Corporation, and Zhou Mengbo, CRC Vice-President, signed the agreement on their respective organizations.Hailemariam, who is also Deputy Prime Minister of Ethiopia, appreciated the expert team of CREC which has been carrying out dedicated work on the study of the project

politically Offensive, economically defensiveበቅርቡ ከሽብርተኝነት ጋር በተያያዘ የታሰሩ ሰዎችን በተመለከተ

ነገሩ በፍርድ ቤት እየታየ ነው፡፡ በፍርድ ቤት እየታየ ያለን ጉዳይ የሚዘግቡ ጋዜጦች ክሱ ምን እንደሆነ ሳያዩ፣ ማስረጃዎችን ሳይመለከቱ ተጠርጣሪዎቹ ነፃ ናቸው የሚሉት የፍርድ ሒደቱ በፍጥነት ባለመከናወኑ ሳይሆን፣ የጋዜጠኝነት ሀሁ የማይገባቸው ወይም እንዲገባቸው የማይፈልጉ ጋጠ ወጦች በመሆናቸው ነው፡፡ የጋዜጠኛ የመጀመሪያ ሥነ ምግባር የሁለቱን አስተያየት መስማት ነው፡፡ ነገሮችን በጥሞና ማጥናት ነው፡፡ ማስረጃዎችን መፈተሽ ነው፡፡ ይህን ሳያደርጉ ዘሎ አለመጻፍ አለመናገር ነው፡፡ የጋዜጠኝነት ሥነ ምግባር የሚጠይቀው ይኼን ነው፡፡ ይኼን ሥነ ምግባር አልፈው የሚንጣጡ ጋዜጠኞች ካሉ ችግሩ የራሳቸው እንጂ ለፍርድ ቤት በማቅረብ ላይ መዘግየት ስለታየ አይደለም፡፡ በአሁኑ ሰዓት በአገራችን የሚካሄደው የሽብር እንቅስቃሴ ሦስት ዋና ዋና ተዋናዮች አሉት፡፡ አንደኛውና ዋናው የኤርትራ መንግሥት ነው፡፡ የእዚህን ቡድን አቋም ሕዝቡ ያውቀዋል፡፡ ሻዕቢያ የአቋም ለውጥ አላሳየም፡፡ አካባቢውን የማተራመስ ስትራቴጂ ይዞ ነው እየሠራ ያለው፡፡ ሁለተኞቹ ሻዕቢያ በቀጥታ የሚያሰማራቸው ነጭ ለባሾች ናቸው፡፡ እነዚህ አልሻባብን ይመለከታሉ፡፡ ኦነግን፣ ኦብነግንና ግንቦት 7 ብሎ የሰየመውን ቡድን ይመለከታሉ፡፡ እነዚህ ቡድኖች በዚህ ፓርላማ አሸባሪ ተብለው ተፈርጀዋል፡፡ ዋና ቢሮአቸውም አስመራ ነው፡፡ የሚንቀሳቀሱትም አስመራ በተቀየሰው ስትራቴጂ መሠረት ነው፡፡ እነዚህ በጣም የታወቁ ተዋንያን ናቸው፡፡ ቀሪዎቹ ደግሞ በሰላማዊ መንገድ እንሠራለን ብለው ያወጁ ናቸው፡፡ አንዳንድ የመድረክ መሪዎች ከእነዚህ የሻዕቢያ ነጭ ለባሾች ጋር በመተባበር በሕጋዊ ፓርቲ ሽፋን የነኦብነግ፣ የነኦነግና የግንቦት 7 አስፈጻሚ ሆነው እየሠሩ ነው፡፡ አሁን የታሰሩ ሰዎች አሉ፡፡ እነዚህ የታሠሩት ሰዎች የአሸባሪ ድርጅት አባላት መሆናቸውን የሚያሳይ አሳማኝ ማስረጃ አለን፡፡ ማን የማን ድርጅት አባል መሆኑን እያወቅን ያላሰርናቸው ሰዎች አሉ፡፡ እነዚህን ግለሰቦች ያላሰርንበት ምክንያቱ ሁለት ነው፡፡ የመጀመሪያው ሰዶ ማሳደድ አያስፈልግም በሚል ነው፡፡ በፍርድ ቤት ተቀባይነት ያለው ማስረጃ ስላላገኘንባቸው ዝም ያልናቸው አሉ፡፡ እስካሁን ለታሰሩት ግን የአሸባሪ አባል ስለመሆናቸው አሳማኝ ማስረጃ አለን፡፡

Image of Gaddafi's capture taken from amateur video, 21 October 2011.

BBC:The death of Muammar Gaddafi has removed a big problem for this country’s transition rulers. It has also imbued the new Libya with original sin it may regret.The leaders of the National Transitional Council (NTC) during the months of the fight against the colonel often spoke about building a country based on rights, not revenge.But the iconic image of their moment of national liberation is of Col Gaddafi, a man who spilled oceans of other peoples’ blood, not accounting for his crimes in a court, but being set upon by fighters who killed him.One man here in Tripoli told me he thought Col Gaddafi should have been spared to make him face justice.   But if the new Libya is going to be a country of rights, then it has some questions to answer.The most pressing are about what appears to have been the summary executions of Col Gaddafi and his son Mutassim.But black Africans have also been rounded up as alleged mercenaries, on little or no evidence, without being given access to a lawyer.I saw several dozen of them today being driven through Tripoli, hands bound, blindfolded with cloths of Gaddafi green, in the back of trucks with welded-on anti-aircraft cannon and heavy machine guns

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ሳምንት ድንገት ሳይጠበቅ ያፀደቀው የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የሚደነግገው አዋጅ ጥያቄ እያስነሳ ነው፡፡
በተለይ አዋጁ ነባር ይዞታ በሚሸጥበት ወቅት ወደ ሊዝ ሥርዓት ይለወጣል ማለቱ አግባብ አለመሆኑን የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየገለጹ ነው፡፡ ይህ አዋጅ ለፓርላማው የሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ያልተመራ ከመሆኑም በላይ፣ ሰፊ ጉዳዮችን እንደማንሳቱ በቂ ውይይት እንዳልተደረገበት እየተተቸ ነው፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ አባል የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ አዋጁ እንዲፀድቅ የተደረገበትን አካሄድ ተችተዋል፡፡‹‹ደርግ የወረሰው የግለሰቦችን ትርፍ ይዞታ ነው፡፡ ኢሕአዴግ ከዚህ የባሰ የዜጎችን ይዞታ የመውረስ አሠራር ነው ተግባራዊ እያደረገ የሚገኘው፤›› ሲሉ በአዋጁ ፅንሰ ሐሳብ እንደማይስማሙ ገልጸዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም በይዞታ ሽያጭ ወቅት መንግሥት ተጨማሪ የሊዝ ክፍያ የሚያገኝበት አግባብ በመኖሩ፣ ግብይቱ የዋጋ ንረት እንደሚፈጥር ያነጋገርናቸው ባለይዞታዎች ስጋታቸውን እየገለጹ ነው፡፡ደንብ ሲወጣ አዲስ የይዞታ ልኬት የሚካሄድ ሲሆን፣ በልኬቱ ከ500 ካሬ ሜትር በላይ ይዞታ የያዘ ይቀነስበታል፡፡ እንደ አካባቢው ሁኔታ በፕላኑ መሠረት ያነሰ ይዞታ ያለው እንዲጨመርለት ከተፈለገ በክፍያ ይጨምርለታል፡፡ ‹‹የሚቀነስ ይዞታ በሕጉ መሠረት ተመጣጣኝ ካሳ ይከፈልበታል፡፡ ያነሰው ደግሞ በሊዝ ክፍያ ይጨመርለታል፤›› ሲሉ የሚኒስቴሩ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን ገልጸዋል፡

AEND ETHIOPIA — Steve Jobs, the visionary in the black turtleneck who co-founded Apple in a Silicon Valley garage, built it into the world’s leading tech company and led a mobile-computing revolution with wildly popular devices such as the iPhone, died Wednesday. He was 56.The hard-driving executive pioneered the concept of the personal computer and of navigating them by clicking onscreen images with a mouse. In more recent years, he introduced the iPod portable music player, the iPhone and the iPad tablet — all of which changed how we consume content in the digital age

#OccupyWallStreet movement grows

The few hundred people camped out at Zuccotti Park in New York’s Financial District in an entrenched protest loosely focused on corporate greed and big business’s involvement in government will see their numbers bolstered by thousands this afternoon.A half-dozen labor unions, including the local Transport Workers Union are joining Occupy Wall Street for a march through Lower Manhattan today. The demonstrators plan to leave their encampment and join the union members at Foley Square about a mile north of their location. Then, together, they’ll march back down to Zuccotti Park.

Making a donation to Aend-Ethiopia radio station
ON AIR WUST 1120 AM Sunday 3PM - 4PM
Thank you for your donation.

Pulpit rock
Aend-Ethiopia Radio Address (Ethiopian 4th General Election 2010)

ESFNA 2010 SJ, CA
ESFNA
May 2012
S M T W T F S
« Mar    
 12345
6789101112
13141516171819
20212223242526
2728293031